1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሱዳንና የጀርመናውያኑ ጦር ታዛቢዎች ተልዕኮ

ዓርብ፣ መስከረም 19 1999

ስለሱዳን የርስበርስ ጦርነት የሚሰማ ሁሉ ቶሎ ትዝ የሚለው --- >;

የጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት
የጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤትምስል AP
በምዕራባዊው የሀገሪቱ ከፊል የቀጠለው የዳርፉር ውዝግብ ነው። ይሁንና፡ በደቡባዊው የሀገሪቱ ከፊልም ከመንግሥቱ ጦር ጋር በተካሄደው የሀያ አንድ ዓመት የርስበርስ ጦርነት ወደ ሁለት ሚልዮን ሰው መሞቱና አራት ሚልዮን ደግሞ መሰደዱ ሊዘነጋ አይገባም። ለዚሁ አካባቢ እአአ በ 2005 ዓም የተደረሰውን የተኩስ አቁም ደምብ የተ መ ድ ሰላም አስከባሪ ሠራዊት ይቆጣጠረዋል። በዚሁ ሠራዊት ውስጥ ሠላሣ ስድስት የጀርመናውያን የጦር ታዛቢዎች ተሳታፊዎች ሲሆኑ፡ ተልዕኮዋቸው በሁለት ሣምንታት እንዲራዘም የሀገራቸው ፌዴራዊ ምክር ቤት ውሳኔ ትናንት አሳልፎዋል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW