ሱዳን በሃገርዋ የሚገኙ ስደተኞችን መመለስ መጀመርዋ
ማክሰኞ፣ ግንቦት 23 2008ማስታወቂያ
እስካሁን፣ በሱዳን ይኖሩ የነበሩ ወደ 900 የሚሆኑ ኤርትራዉያን በሱዳን መንግሥት አስገዳጅነት ተመልሰዋል፣ ሌሎች 400 ኤርትራዉያን ታስረዋል።
ይህንን የሱዳን ርምጃ የመብት ተሟጋቹ «ሂውመን ራይትስ ዎች» በጥብቅ ተቃዉሞታል። ሱዳን በሃገርዋ የሚገኙ አፍሪቃዉያን ስደተኞችን ወደየሃገራቸዉ መመለስ ጀምራለች ስለመባሉ በኬንያ የሚገኘዉን ወኪላችንን በስልክ ጠይቀነው ነበር።
ፋሲል ግርማ
አዜብ ታደሰ
አርያም ተክሌ