1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሱዳን እና መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶች ስጋት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 25 2002

የአሜሪካን መንግስት በሱዳን ላይ ካላተኮረ ሀገሪቱ ዳግም ወደ ብጥብጥ ልትገባ እንደምትችል መንግስታዊ ያልሆኑ ተቋማት አስታወቁ ።

አልበሽር በባለስልጣናት ታጅበዉምስል AP

በሱዳን ሰብዓዊ መብት አያያዝ እና ሰላም ላይ የሚሰሩ ስምንት ድርጅቶች ይፋ ባደረጉት ጥናት መሰረት የዋሽንግተን አስተዳደር የሱዳን የፖለቲካ ፓርቲዎች በሙሉ ወደ ሳላም እንዲመጡ ግፊት ማድረግ አለበት ። ዩናይትድ ስቴትስ በበኩሏ ለችግሩ መፍትሄ ለመሻት ከሚመለከታቸው አካላት ጋር እየሰራች መሆኗን አስታውቃለች ። የዋሽንግተን ዲሲው ወኪላችን አበበ ፈለቀ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል ።

አበበ ፈለቀ

ሂሩት መለሠ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW