ሱዳን የሚገኙ ኢትዮጽያዉያን ስደተኞች27 የካቲት 1999ማክሰኞ፣ የካቲት 27 1999በሱዳን በሚገኘዉ የተባበሩት መንግስታት ስደተኞች ቢሮ ተጠልለዉ የነበሩ ኢትዮጽያዉያን ስደተኞች በሱዳን ፖሊስ መባበረራቸዉን ሱዳን ትሪቡነ የተሰኘ አንድ የሱዳን ድረ-ገጽ አስታወቀማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያጁባ-ፖስት የተባለዉ የዜና ወኪል እንደገለጸዉ በሱዳን ካርቱም በሚገኘዉ ዩኤንኤችሲአር ቅጽር ግቢ ከታህሳስ ወር ጀምሮ ተጠልለዉ የነበሩ ኢትዮጽያን በፖሊስ እንዲባረሩ ተደርጎአል። እንደ ፖሊስ መግለጫ ስደተኞቹ እነሱነታቸዉን የሚገልጽ ምንም አይነት መረጃ ስለሌላቸዉ ወደ አገራቸዉ መመለስ አለባቸዉ ነዉ። ዝርዝሩን አዜብ ታደሰ