1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሲየራ ልዮን እና የጦር ወንጀለኞችዋ

ቅዳሜ፣ የካቲት 21 2001

በስብዕና አንጻር እና የጦር ወንጀል የፈጸመ ግለሰብ ከፍርድ ሊያመልጥ እንደማይገባ ልዩ የሲየራ ልዮን ዓለም አቀፍ ፍርድ ቤት ከጥቂት ቀናት በፊት ባሳለፈው ብይን አስገነዘበ።

ሶስቱ ጥፋተኝነታቸው የተረጋገጠባቸው የተባበረው ዓብዮታዊ ግንባር መሪዎች
ሶስቱ ጥፋተኝነታቸው የተረጋገጠባቸው የተባበረው ዓብዮታዊ ግንባር መሪዎችምስል AP

ፍርድ ቤቱ ሶስት የቀድሞ የሲየራ ልዮን የተባባረው ዓብዮታዊ ግንባር የተሰኘው ዓማጽያን ቡድን መሪዎች በሀገሪቱ የርስበርስ ጦርነት ጊዜ ለተፈጸሙ ወንጀሎች ተጠያቂዎች መሆናቸውን አራጋግጦ በቅርቡ ተገቢውን የቅጣት ብይን እንደሚያስተላልፍ አስታውቋል። ዓለም አቀፉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ድርጅት ፡ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ይህ የፍርድ ቤቱ ውሳኔ መልካም መሆኑን ቢያመለክትም፡ ለፍርድ መቅረብ ያለባቸው ብዙ የጦር ወንጀል ተጠርጣሪዎች አሁንም በነጻ በመዘዋወር ላይ መሆናቸው እንዳሳሰበው ገልጾዋል።

AI/RTRE

AA/HM

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW