ስለ ሲዳማ የክልልነት ጥያቄ የህዝብ አስተያየት
ሐሙስ፣ ሐምሌ 11 2011ማስታወቂያ
በሲዳማ የክልልነት ጥያቄ አቀራረብ፣ እና በምርጫ ቦርድ መልስ እንዲሁም በጥያቄው አተገባበር ላይ የተለያዩ አስተያየቶች ይሰማሉ። ክልል የመሆን ጥያቄ ማቅረብ መብት ስለ መሆኑ ብዙዎች ይስማማሉ።ሆኖም ጥያቄውን በኃይል እና በዛቻ ለማስፈጸም የሚደረገውን እንቅስቃሴ ግን ይቃወማሉ።አስተያየት ሰጭዎቹ ጥያቄ አቅራቢዎቹ ሃገሪቱ የምትገኝበትን ሁኔታ ከግምት ውስጥ በማስገባት ታግሰው እንዲጠብቁ ይመክራሉ።የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ሰሎሞን ሙጬ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን አስተያየት አሰባስቧል።
ሰሎሞን ሙጬ
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ