1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ
ትምህርትኢትዮጵያ

ዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች: የብሔራዊ ፈተና ጀግናዋ ተማሪ ሲፌኔ ተክሉ

03:46

This browser does not support the video element.

ማክሰኞ፣ መስከረም 7 2017

ሲፌኔ ተክሉ ትባላለች፡፡ በዘንድሮ የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከ600 ነጥብ ከተፈተኑ መላው የብሔራዊ ፈተናው ተፈታኞች መካከል 575 ነጥብ በትክክል በመመለስ አንደኛ የሆነውን ከፍተኛ ውጤት በማስመዝገብ በርካቶችን አስደንቃለች፡፡

አዲስ አበባ ውስጥ ተወልዳ ያደገችው ሲፌኔ ለስኬት ስላበቃት የአጠናን ዘይቤና መንገዷ ከዶቼ ቬለ የዝምታ ሰባሪ አዳጊ ሴቶች ክፍለ ጊዜ ጋር አውግታለች፡፡
#ዝምታሰባሪአዳጊሴቶች #GirlzOffMute
ዘገባ፡ ሱመያ ሳሙኤል
ቪዲዮ፡ ሥዩም ጌቱ
 

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW