1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ

ሐሙስ፣ መጋቢት 20 2010

ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ገዢ ፓርቲ ኢህአዴግ ሊቀመንበር ሆነው መመረጣቸውን በማስመልከት የተለያዩ ሃገራት መሪዎች የመልካም ምኞች መግለጫ እየላኩ ነው።

Äthiopien Außenministerium Meles Alem
ምስል DW/Y. Egziabher

ከውጭ ሃገራት የመልካም ምኞች መግለጫ

This browser does not support the audio element.

የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ዛሬ ለጋዜጠኞች በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ይህን በመጥቀስ በአካባቢውም ሆነ በርቀት የሚገኙ እና ሀገሪቱ የነበረችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ይከታተሉ የነበሩ ሃገራት መንግሥታት መሪዎች እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ገዢዉ ፓርቲ የሊቀመንበር ምርጫዉን በሰላም በማጠናቀቁ የደስታ መልዕክት እየላኩ መሆኑን ዘርዝረዋል። ሳምንታዊ በሆነዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ጋዜጣዊ መግለጫ፤ ለሕዳሳዉ ግድብ በሚደረገው የቦንድ ሽያጭ መካከለኛዉ ምሥራቅ ከሚገኙ ዜጎች ከፍተኛው ገቢ መገኘቱም ተነግሯል። መግለጫውን የተከታተለው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ዝርዝሩን ልኮልናል።  

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW