1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሳንባ፤ ህመምና ህክምናዉ

ማክሰኞ፣ ነሐሴ 15 1999

ከዓለም ህዝብ አንድ ሶስተኛዉ የሳንባ ህመም ተጠቂ ነዉ። ከህመምተኞቹ መካከል ከአስር አንዱ ወደሌላዉ በሚተላለፈዉ የሳንባ ህመም ይያዛል። ባለሙያዎች እንደሚሉት ከኤች አይቪ ቫይረስ ጋ የሚኖሩ ወገኖች ለህመሙ የተጋለጡ ናቸዉ።

የዓለም የጤና ድርጅት አርማ
የዓለም የጤና ድርጅት አርማምስል WHO
ባለሙያዎች እንደሚሉት በወቅቱ ህክምና ማግኘት ከተቻለ የመዳን እድሉ ሰፊ ነዉ!
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW