1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስለቦንጋዉ ዉይይት የተሰጡ አስተያየቶች 

ሰኞ፣ መስከረም 5 2012

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በቦንጋ የአንድ ቀን ጉብኝታቸዉ ከነዋሪዎች እና ከሃገር ሽማግሌዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ እንዲሁም ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ተገኝተዉ ነበር።

Äthiopien Premierminister Abiy Ahmed in Bonga
ምስል DW/Y. G/Egziabher

ዉይይቱ ለጎርማሾ ወጣቶች ከመልስ ለዘብያለ ተስፋ አሰንቆአል

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ትናንት በቦንጋ የአንድ ቀን ጉብኝታቸዉ ከነዋሪዎች እና ከሃገር ሽማግሌዎች ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።  ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የመከላከያ ሚኒስትሩ አቶ ለማ መገርሳ እንዲሁም ቀዳማዊ እመቤት ዝናሽ ታያቸዉ ተገኝተዉ ነበር። ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የተካሄደውን ውይይት ባለስልጣናትና ወጣቶች እንዴት አገኙት? ለልምምድ ቦን የመጣው ታምራት ዲንሳ ተከታዩን ዘገባ አጠናቅሯል።    


ታምራት ዲንሳ
ኂሩት መለሰ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW