ስለ አቶ አንዳርጋቸው የብሪታንያ መንግሥት ጥያቄ
ረቡዕ፣ ሐምሌ 30 2006ማስታወቂያ
ዋና ጸሃፊ አቶ አንዳርጋቸው ጽጌን ለመጎብኘት ያደረጉት ሙከራ ሳይሳካ መቅረቱ ተገለጸ። ይህንን ጉዳይ በተመለከተ፣ ወኪላችን ድልነሳው ጌታነህ የላከልን ዘገባ እንዳስታወቀው፣ በብሪታንያ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር የአፍሪቃ ክፍል ኃላፊ ሚስተር ማርክ ሲሞንድስ ከትናንት በስቲያ በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ምክትል አምባሳደር አቶ ደመቀ አጥናፉን በጽሕፈት ቤታቸው አስጠርተው አነጋግረዋል።
ድልነሳው ጌታነህ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ