1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስለ ዳግም ጦርነቱ የሕዝብ አስተያየት ከመቀሌ

ዓርብ፣ ነሐሴ 20 2014

በኢትዮጵያ መንግሥት እና ትግራይን በሚያስተዳድረው ሕወሓት መካከል የተጀመረው ዳግም ጦርነትን አስመልክቶ የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል።

Menschen in  Mekele, Tigray, Äthiopien
ምስል Million Hailesilassie/DW

የነዋሪዎች አስተያየት

This browser does not support the audio element.

ትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ ውስጥ ዛሬ በተደረገ የአየር ድብደባ ሁለት ሕጻናትን ጨምሮ አራት ሰዎች መገደላቸውን የሆስፒታል ምንጮች ገለጡ ሲል የፈረንሳይ ዜና አገልግሎት ዘገበ። የኢትዮጵያ መንግሥት በበኩሉ፦ «ሕወሓት አየር ኃይሉ ሰላማዊ ሰዎችን አጥቅቷል ለማለት እንዲመቸው በሐሰት የሰው አስክሬን የያዙ ከረጢቶችን በሲቪል መኖሪያ አካባቢዎች መጣል ጀምሯል» ማለቱን የዜና ምንጩ አክሎ ዘግቧል። የአየር ጥቃቱ ከመድረሱ በፊት ዳግም ስለጀመረው ጦርነት የመቀሌ ከተማ ነዋሪዎች አስተያየታቸውን ሰንዝረዋል። 

ሚሊዮን ኃይለሥላሴ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሸዋዬ ለገሰ
 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW