1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ሳይንስ

«ስማርት» መታወቂያ

ረቡዕ፣ ጥቅምት 26 2012

«ስማርት አይዲ» የተባለዉ ማንነትን መለያ መተግበርያ ወይም application የዜጎችን ዝርዝር መረጃዎች የሚይዝ፣ የወረቀት አሰራርን የሚያስቀር እና  ሕገ ወጥ መረጃን ለመለየት የሚያስችል ነው፡

Smart ID in der Region Tigray
ምስል DW/M. Hailesselassie

የኤሌክትሮኒክስ መታወቂያ መተግበሪያ

This browser does not support the audio element.

የመቀሌ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የመታወቂያ ደብተርን የሚተካ ሶፍትዌር በቅርቡ አዘጋጀተዋል።«ስማርት አይዲ» የተባለዉ ማንነትን መለያ መተግበርያ ወይም application የዜጎችን ዝርዝር መረጃዎች የሚይዝ፣ የወረቀት አሰራርን የሚያስቀር እና  ሕገ ወጥ መረጃን ለመለየት የሚያስችል ነው፡፡አበልፃጊዎቹ የመቀሌ ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የ2011 ዓ.ም የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ ምሩቃን የሆኑት ኪዳነ ገብረመድህን፣ አረጋዊ ሀይለየሱስና ሌሎች ባልደረቦቻቸው ሲሆኑ ከመታወቂያ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ የሚገጥሙ ችግሮችን ለመፍታት አልመው እንደሰሩት ተናግረዋል፡፡ሶፍትዌሩ በሀገር ውስጥ ቋንቋዎች የሚሰራ መሆኑም አበልፃጊዎቹ ይናገራሉ።የመቀሌዉ ወኪላችን ሚሊዮን ኃይለስላሴ በዛሬዉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ዝግጅታችን አዲሱን ቴክኖሎጂና አበልፃጊዎቹን ያስተዋዉቀናል።

ሚሊዮን ኃይለስላሴ

ነጋሽ መሐመድ

 


 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW