ስርዓት ዴሞክራሲ እና የሲቭል ማህበረሰብ ሚና
ረቡዕ፣ ኅዳር 20 2010ማስታወቂያ
ይህ ጥያቄ የቀረበው ቪዥን ኢትዮፕያ ኮንግረስ ፎር ዴሞክራሲ የተባለው መንግሥታዊ ያልሆነው ድርጅት ትናንት ከጀርመናውያኑ የፖለቲካ ጥናት ተቋም ፍሪድሪሽ ኤበርት ሽቲፍቱንግ ጋር በጋራ ባካሄደው የአንድ ቀን ዓውደ ጥናት ላይ ነበር። በዓውደ ጥናቱ ላይ የተለያዩ የተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ የመንግሥት ተቋማት እና የሲቭል ማህበራት ተወካዮች ተሳታፊዎች ሆነዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ