1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስዊድናዊው የንጉሡ አገልጋይ በኢትዮጵያ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 17 2006

በቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዘመነ-መንግሥት በኢትዮጵያናኤርትራ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አድርጎ እንደሠራ ይጠቀሳል። አማርኛና ትግርኛን ጨምሮ የተለያዩ ቋንቋዎችም ሊቅ ነበር፤ ስዊድናዊዉ ዶ/ር ዮሐንስ ኮልሞዲን።

ምስል STAFF/AFP/Getty Images

ይኽ ሊቅ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መሥሪያ ቤትን በመመሥረት ዘመናይ መልክ እንዲኖረው ከፍተኛ አስተዋፅዖ ማድረጉም ይነገርለታል። ዮሐንስ ኮልሞዲን በአደረበ ትድንገተኛ ኅመም ነበር አዲስ አበባ ውስጥ በ1933 ዓም ከእዚህ ዓለም በሞት የተለየው። ዮሐንስ ኮልሞዲን በወቅቱ የንጉሡ አማካሪ እንደነበረና የመጀመሪያውን የኢትዮጵ ያሕገ-መንግሥት እንደፃፈ ይጠቅሳል፤ የስቶክሆልም ዘጋቢያችን ቴድሮስ ምኅረቱ የላከልን ዘገባ። አብረንእንከታተለው።

ቴድሮስ ምኅረቱ

ማንተጋፍቶት ስለሺ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW