1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ስዊድን እና ፀረ ተገን ጠያቂዎች ተቃውሞ

ማክሰኞ፣ ጥር 24 2008

በምዕራብ ስዊድን ተገን ጠያቂዎች በሚኖሩበት አንድ መጠለያ ጣቢያ በተነሳ አምባጓሮ አንዲት የጣቢያው ሰራተኛ የስዊድን ዜጋ በአንዱ ስደተኛ ከተገደለች በኋላ በሀገሪቱ በስደተኞች አንፃር ጥላቻው ተባብሶዋል።

Schweden Stockholm Jagd auf Flüchtlinge Protest
ምስል፦ picture-alliance/dpa/M. Ericsson

[No title]

This browser does not support the audio element.

የ22 ዓመቷ ስዊድናዊትን ሞት ተከትሎ ባለፈው ሳምንት ብዙዎች አደባባይ በመውጣት በወጣት ተገን ጠያቂዎች አንፃር ተቃውሞአቸውን ኃይል በታከለበት መንገድ ገልጸዋል። የስዊድን መንግሥት ጥላቻው እንዳይባባስ ለማድረግ እና የተገን ጠያቂዎችን ደህንነት ለመከላከል ርምጃ እየወሰደ መሆኑን የሀገር አስተዳደር ሚንስትሩ አስታውቀዋል።


ቴድሮስ ምሕረቱ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW