ስደተኝነት በስደተኛዉ ብዕር15 ነሐሴ 2006ሐሙስ፣ ነሐሴ 15 2006በቅርቡ በጀርመን «ስደት የፈታዉ ቤት» በሚል ርዕስ አነሥ አንድ ያለ መፅሃፍ ለአንባብያን አቅርበዋል። ፀሃፊዉ አቶ አስፋዉ ከበደ በመጽሐፋቸዉ፤ በጀርመን በቆዩበት ዓመታት በማህበረሰቡ ያጋጣማቸዉን የተለያዩ ገንቢ ጉዳዮች እና ባህል ለአንባብያን ለማቅረብ፤ በተለይ ሥለ ጀርመናዉያን ያወቁትን ለማሳወቅ እንደሞከሩ ይናገራሉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ በዕለቱ ዝግጅታችን ፀሀፊ አስፋዉ ከበደን እና አንድ ሌላ በጀርመን ስደት ላይ ያሉ ኢትዮጵያዊን፤ በጀርመን ስላለዉ የስደት ህይወት ያካፈሉንን አስተያየት እያየን በቅርቡ ለንባብያን የቀረበዉን መጽሐፍ እንቃኛለን።