1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስደተኝነት በስደተኛዉ ብዕር

ሐሙስ፣ ነሐሴ 15 2006

በቅርቡ በጀርመን «ስደት የፈታዉ ቤት» በሚል ርዕስ አነሥ አንድ ያለ መፅሃፍ ለአንባብያን አቅርበዋል። ፀሃፊዉ አቶ አስፋዉ ከበደ በመጽሐፋቸዉ፤ በጀርመን በቆዩበት ዓመታት በማህበረሰቡ ያጋጣማቸዉን የተለያዩ ገንቢ ጉዳዮች እና ባህል ለአንባብያን ለማቅረብ፤ በተለይ ሥለ ጀርመናዉያን ያወቁትን ለማሳወቅ እንደሞከሩ ይናገራሉ።

በዕለቱ ዝግጅታችን ፀሀፊ አስፋዉ ከበደን እና አንድ ሌላ በጀርመን ስደት ላይ ያሉ ኢትዮጵያዊን፤ በጀርመን ስላለዉ የስደት ህይወት ያካፈሉንን አስተያየት እያየን በቅርቡ ለንባብያን የቀረበዉን መጽሐፍ እንቃኛለን።

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW