ስደተኞችን የሚረዳ ድርጅት በፖላንድ3 ጳጉሜን 2008ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008ፖላንድ በደቡብ አውሮጳ በሚገኙ ሀገራት አንፃር ብዙም ስደተኞች የማይገኙባት ሀገር ናት። በአሁኑ ጊዜ በሀገሪቱ ከ300 የሚበልጡ ስደተኞች ይኖራሉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል DW/S. Yilmaማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. በመዲናይቱ ዎርሶ ከጥቂት ዓመታት ወዲህ የተቋቋመ አንድ የሶማልያውያን ድርጅት እነዚህን ስደተኞች በመርዳቱ ተግባር ላይ ተሰማርቶዋል። ድርጅቱ ከሚሰጣቸው አገልግሎቶች መካከል ስደተኞቹን የፖላንድኛ ቋንቋ ማስተማር ይገኝበታል። ስለሺ ይልማ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ