1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስደተኞች ቀዉስ በአዉሮጳ 

ሐሙስ፣ ሐምሌ 6 2009

የአዉሮጳ ኅብረት ወደ አዉሮጳ ስደተኞች እንዳይገቡ ለማድረግ የቀየሳቸዉ ሃሳቦችና የሚከተላቸዉ ፖሊሲዎች  ሰብዓዊነት የጎዳላቸዉና በርካቶችንም ለሞት የዳረገ ነዉ በሚል ወቀሳዎች እየቀረቡበት ነዉ። በሕገ ወጥ የሚገቡ ስደተኞችን ለመግታት ኅብረቱ ከሃገራቱ ጋር እየሰራ ነዉ።

Griechenland Küstenwache rettet Flüchtlinge auf dem Mittelmeer
ምስል Getty Images/AFP/A. Messinis

Ber. Brüssels (Die Flüchtlingskrise in Europa) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.


ከሁለት ዓመት በፊት ወደ አዉሮጳ በገቡት በርካታ ጥገኝነት ፈላጊዎች ምክንያት ኅብረቱ ከአፍሪቃና ከቱርክ ጋር በጋራ በመሆን በሕገ ወጥ የሚገቡ ስደተኞችን ለመግታትና በባህር ላይ ሰምጠዉ የሚሞቱትን ሰዎች ቁጥር ለመቀነስ ጥረት እያደረገ ነዉ። ዝርዝር ዘገባዉን የብረስልሱ ወኪላችን ልኮልናል። 


ገበያዉ ንጉሴ  


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW