ስደተኞች ቀዉስ በአዉሮጳ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 6 2009ማስታወቂያ
ከሁለት ዓመት በፊት ወደ አዉሮጳ በገቡት በርካታ ጥገኝነት ፈላጊዎች ምክንያት ኅብረቱ ከአፍሪቃና ከቱርክ ጋር በጋራ በመሆን በሕገ ወጥ የሚገቡ ስደተኞችን ለመግታትና በባህር ላይ ሰምጠዉ የሚሞቱትን ሰዎች ቁጥር ለመቀነስ ጥረት እያደረገ ነዉ። ዝርዝር ዘገባዉን የብረስልሱ ወኪላችን ልኮልናል።
ገበያዉ ንጉሴ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ