1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ስደተኞች ከሊባኖስ ወደ ጣልያን ተጓጓዙ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 27 2008

የጣልያን መንግሥትና የኃይማኖት ተቋሞች በመተባበር በሊባኖስ ከሚገኘዉ የስደተኞች ጣብያ 101 ስደተኞችን ወደ ጣልያን ማምጣታቸዉ ተመለከተ።

Italien Papst Franziskus mit syrischen Flüchtlingen am Flughafen in Rom
ምስል፦ picture-alliance/dpa/F. Monteforte

የአንጌሊካዉያን አብያተ ክርስትያናት ፊደሪሽንና የቅዱስ ኢጂዲዮ ማኅበረሰብ በመተባበር አራት ኢራቃዉያንን ጨምሮ እና 97 101 የሶርያ ስደተኞችን ቤሩት ሊባኖስ ከሚገኝ የስደተኞች ጣብያ ወደ ጣልያን አስገቡ። የጣልያን መንግሥትና እንዚህ ተቋማት ባለፈዉ የካቲት ወር ላይ ዘጠና ስደተኞችን ከሊባኖስ ማስመጣታቸዉ ይታወቃል። የጣልያን መንግሥት ስደተኞቹ ወደ ጣልያን እንዲገቡ የቪዛ ፈቃድ ከመስጠት ዉጭ በፋይናንስ ረገድ ርዳታ እንደማይሰጥ ነዉ የተመለከተዉ። ጣልያን ሮም የሚገኘዉ ወኪላችን ዝርዝር ዘገባዉን ልኮልናል።

ተክለዝጊ ገ/እየሱስ

አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW