ስደትና የመሬት ለምነት18 ጥቅምት 2001ማክሰኞ፣ ጥቅምት 18 2001የመሬት ለምነትና የበረሃማነት መስፋፋት ሰዎችን ለግዳጅ ስደት እንደሚዳርጓቸዉ ባለሙያዎች እያሳሰቡ ነዉ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግመሬቱ ሲራቆት በጠፍ ጨረቃ ስደት ይከተላል!ምስል APማስታወቂያየአዉሮጳ አገራት ዓይነተኛ ችግር እየሆነ የመጣዉ ሰዎች ከአፍሪቃ በህገ-ወጥ መንገድ የመግባታቸዉ ነገር አነጋጋሪነቱ እየጨመረ መሄዱን ቦን ከተማ የተካሄደዉ በረሃማነት፤ የግዳጅ ስደትና ማኅበራዊ ቀዉስ በሚል ርዕስ የተካሄደዉ ጉባኤ ጠቁሟል።