1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት ነሐሴ 21፣ 2010 ዓ.ም

ሰኞ፣ ነሐሴ 21 2010

በታንዛንያ ሲካሄድ የሰነበተው ከ17 ዓመት በታች የሆኑ የአፍሪቃ ወጣቶች የእግር ኳስ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ተጠናቋል። የኢትዮጵያ ቡድን የብር ሜዳልያ ባለቤት ሆኗል። በኢንዶኔ ጃካርታ የእስያ ኦሊምፒክ ጨዋታዎች፣ በሳምንቱ መጨረሻ የአውሮፓ ሀገራት የእግር ኳስ የሊግ ግጥሚያዎች፣ የሜዳ ቴኒስ እና የመኪና እሽቅድምድምም ተካሂደዋል።

Fußball 1. Bundesliga | Borussia Dortmund v RB Leipzig | Axel Witsel
ምስል picture-alliance/dpa/Revierp

የነሐሴ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. የስፖርት መሰናዶ

This browser does not support the audio element.

ሀና ደምሴ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW