1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት የካቲት 27፤ 2009 ዓ.ም  

ሰኞ፣ የካቲት 27 2009

ከ60ኛው የካፍ ምስረታ በዓል ጋር የሚከበረው የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን 39 መደበኛ ጠ/ጉባኤ በዚህ ሳምንት መጨረሻ አዲስ አበባ ይካሄዳል።በስብሰባው የዓለም እግር ኳስ ማህበር መሪ ጆኒ ኤንፋንቲኖ፣ ፀሀፊዋ ፋትማ ሳሙራና 400 የሚጠጉ የአህጉሩ የስፖርት ባልስልጣናት አንደሚጎገኙ የህዝብ ግንኙነት ሐላፊ አቶ ወንድምኩን ለዶይቸ ቬሌ ገልፀዋል።

Deutschland Borussia Dortmund - Bayer Leverkusen
ምስል picture alliance/dpa/F. Gentsch

ስፖርት፣ የካቲት 27፣ 2009 ዓም

This browser does not support the audio element.

ሃና ደምሴ

ነጋሽ መሀመድ  

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW