1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ስፖርት

ሰኞ፣ ሚያዝያ 20 2006

በመጪው 2015 ጎርጎሪዮሳዊ ዓመት በሞሮኮ ለሚካሄደው የአፍሪቃ የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ድልድሉ ከሰሞኑ ይፋ ሆኗል። በአውሮፓ ፣ የሰሜኑ ንፍቀ ክበብ ሞቃት ወራት ከመግባቱና የዓለም የእግር ኳስ ዋንጫ ውድድር ብራዚል ውስጥ ከመጀመሩ

Fußball Bundesliga 32. Spieltag - Borussia Dortmund - Bayer Leverkusen
ምስል picture-alliance/dpa

በፊት ፤ በየሃገራቱ የሚደረገው ዓመታዊው የእግር ኳስ ክለቦች ሀገር አቀፍና አውሮፓ አቀፍ ሻምፒዮና ውድድር ሊጠናቀቅ በተቃረበበት በአሁኑ ወቅት ፉክክሩ እጅግ እየተጠናከረ መጥቷል። በዛሬው የእስፖርት ክፍለ-ጊዜ ፣ ሐና ደምሴ፣ ከአፍሪቃው ድልድል ሌላ በኢንግላንድ ፤ እስፓኝና ጀርመን የአንደኛ ምድብ ክለቦች በሳምንቱ ማለቂያ ላይ ባካሄዷቸው ውድድሮችና በሚገኙበት ደረጃ ላይ ነው ይበልጥ ያተኮረችው።

ሐና ደምሴ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW