1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሶማሊያ እና ኢጋድ

ሰኞ፣ ሰኔ 18 2004

ከሃያ አንድ ዓመታት በኋላ በእርስ በርስ ግጭትና በአሸባሪነት በተፈረጀዉ አሸባብ በታመሰችዉ ጎረቤት ሶማሊያ ከሁለት ወራት በኋላ ቋሚ መንግስት እንደሚመሠረት ተገለፀ። ይህን ያስታወቀዉ የምስራቅ አፍሪቃ አካባቢ ሀገሮችን ያሰባሰበዉ

የምስራቅ አፍሪቃ በይነ መንግስታት የልማት ተቋም ኢጋድ አስፈፃሚ አካል የሆነዉ የግጭት ቅድመ ማስጠንቀቂያና ምላሽ ስልት በእንግሊዝኛ ምህፃሩ CEWRAN መሆኑን ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW