1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማሊያ ከኢትዮጵያ ጦር መውጣት በኋላ

ሰኞ፣ ጥር 18 2001

የመጨረሻዎቹ የኢትዮጵያ ወታደሮች ዛሬ ጠዋት ወጥተዋል። ከሶማሊያ ሙሉ በሙሉ ወጥተዋል። በባይዶዋ ብቻ ነበር የቀሩት፤ እነሱም ትናንት ማታ ለቀዋል። አሁን ባዶ በቀሩት ወታደራዊ ይዞታዎች ግጭት ተፈጥሮ ፖሊስና ታጣቂ ሚሊሺያን ጨምሮ ሁለት ሰዎች ተገድለዋል።

ሶማሊያ
ሶማሊያ
የኢትዮጵያ ጦር ዛሬ ጠዋት ሶማሊያን ሙሉ በሙሉ ለቆ መውጣቱ ተገለፀ። በተፈጠረው የሀይል ክፍተት የሶማሊያ የሽግግር መንግስት ስጋት ውስጥ ወድቓልም ተብሏል። በዚህ ሳምንት ጅቡቲ ውስጥ ሊደረግ በታቀደው ሁሉን አቀፍ የሶማሊያውያን ጉባኤ ላይ የሚሳተፉ የሶማሊያ ህግ አውጪ አካላት ደግሞ አዲስ ፕሬዚዳንት ለመምረጥ ተጨማሪ ጊዜ እንደሚያስፈልጋቸው ገልፀዋል።
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW