1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ሶማሌ ክልል ሼቤሌ ዞን የጎርፍ መጥለቅለቅ ብርቱ ጉዳት

02:42

This browser does not support the video element.

ረቡዕ፣ ኅዳር 19 2016

በሶማሌ ክልል 33 ወረዳዎች በ140 ቀበሌዎች ለ28 ሰዎች ሞት ሰበብ የሆነው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ በሺህዎች የሚቆጠሩትን ማፈናቀሉ ተገለጸ ። ጎርፉ በእንስሳት ፣ በእርሻ እና መሰረተ ልማቶች ላይም ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል ።

በሶማሌ ክልል 33 ወረዳዎች በ140 ቀበሌዎች ለ28 ሰዎች ሞት ሰበብ የሆነው የጎርፍ መጥለቅለቅ አደጋ በሺህዎች የሚቆጠሩትን ማፈናቀሉ ተገለጸ ። ጎርፉ በእንስሳት ፣ በእርሻ እና መሰረተ ልማቶች ላይም ጉዳት ማድረሱ ተገልጿል ። በጎርፍ እና የወንዝ ሙላት ሳቢያ ብርቱ ጉዳት ከገጠማቸው አካባቢዎች አንዱ በሆነው የሼቤሌ ዞን ከሃምሳ ሰባት ሺህ በላይ አባወራዎች ላይ ጉዳት መድረሱን የዞኑ አስተዳደር ለዶይቼ ቬለ አስታውቋል ።

የቪዲዮ ዘገባ፦ መሳይ ተክሉ ዶይቸ ቬለ (DW) ከአዲስ አበባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW