ሶማልያና የኢትዮጵያ ጦር24 ነሐሴ 2000ቅዳሜ፣ ነሐሴ 24 2000« በሶማልያ የተሰማራው የኢትዮጵያ ጦር ሶማልያ ባትረጋጋም ሊወጣ ይችል ይሆናል። »ማገናኛዉን ኮፒ አድርግኢትዮጵያዊ ወታደር በሞቃዲሾምስል APማስታወቂያየኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ከፋይናንሻል ታይምስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ላይ የሰጡት አስተያየት ነው።