1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማልያን መልሶ ለመገንባት

ሰኞ፣ መስከረም 6 2006

እንደገና የተደላደለ መንግሥት ማቋቋም ይቻላት ዘንድ 22 ዓመታት የተለያየ እርዳታ ሲደረግላት የቆየችው ሶማልያ አሁንም ከዓለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችና መንግሥታት ቻንቃ አልወረደችም።

European Union foreign policy chief Catherine Ashton (L) and Somali's President Hassan Sheikh Mohamud (R) arrive at a conference called "New Deal in Somalia" in Brussels September 16, 2013. Somalia's government and international donors will sign up to a three-year plan on Monday to rebuild the violence-torn country, backed by pledges of new funding that EU officials hope could reach more than one billion euros. REUTERS/Yves Herman (BELGIUM - Tags: POLITICS BUSINESS)
ምስል Reuters

በእርስ በርስ ጦርነት ክፉኛ የተጎዳችውን ሀገር መልሶ ለመገንባት፣ የገንዘብ አስተዋጽዖ የሚያደርጉ ወገኖች ፣ ዛሬም እንደገና ብራሰልስ ቤልጅግላይ ተሰብስበዋል። ብራሰልስ ለምን ተመረጠ? ለጋሾቹስ እነማን ናቸው ? ስለሶማልያ መልሶ ግንባታ ፣ ነገ ሰፋ ያለ ዝግጅት ከማቅረቡ በፊት ፣ በአጭሩ ስለጉባዔው መከፈትና ፤ ስለለጋሾቹም የተራድዖ መጠን የብራሰልሱን ዘጋቢአችንን በስልክ ጠይቄዋለሁ።

ገበያዉ ንጉሴ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW