ሶማልያ፣ የአፍሪቃ ኅብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ትብብር፣ 30 ታኅሣሥ 2004ሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2004የተባባሩት መንግሥታት ድርጅትና የአፍሪቃ ኅብረት፣ በአባል አገሮች በኩል ፀጥታን ለማስከበር አዲስ ስልት ማውጣታቸው ተነገረ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል dapdማስታወቂያ አንደኛው ሶማልያን የሚመለከት ሲሆን፤ በዚያች የአፍሪቃ ቀንድ ሀገር፤ከ 7 ወራት በኋላ አዲስ የሰላም ምዕራፍ መከፈቱ አይቀርም በማለት፣ የአፍሪቃ ኅብረት የሰላምና ፀጥታ ዋና ኀላፊ አምባሳደር ራምታን ላማምራን ገልጸዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሀመድ