1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶማልያ፣ የአፍሪቃ ኅብረትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታ ትብብር፣

ሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2004

የተባባሩት መንግሥታት ድርጅትና የአፍሪቃ ኅብረት፣ በአባል አገሮች በኩል ፀጥታን ለማስከበር አዲስ ስልት ማውጣታቸው ተነገረ።

ምስል dapd

አንደኛው ሶማልያን የሚመለከት ሲሆን፤ በዚያች የአፍሪቃ ቀንድ ሀገር፤ከ 7 ወራት በኋላ አዲስ የሰላም ምዕራፍ መከፈቱ አይቀርም በማለት፣ የአፍሪቃ ኅብረት የሰላምና ፀጥታ ዋና ኀላፊ አምባሳደር ራምታን ላማምራን ገልጸዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW