ሶሪያና የውክልናው ጦርነት፣
ሐሙስ፣ ግንቦት 22 2005ማስታወቂያ
ጦርነቱ አካባቢያዊ መልክ እንዲያዝና ዓለም አቀፍ ተጽእኖም እንዲያጅበው በማድረግ ላይ ናቸው። ከምዕራባውያን ሃገራት ፤ ሩሲያና ቱርክ ሌላ፤ በተለይ ኢራን ፤ ስዑዲ ዐረቢያና ቐጠር ሶሪያ ውስጥ በትንንቅ ላይ ያሉ ነው የሚመስሉት። ሦስቱ መንግሥታት ፤ ሶሪያ ውስጥ የቅክልና ጦርነት ነው በማካኼድ ላይ የሚገኙት። ይህን የሚያደርጉትም ፤ በዚያ አካባቢ የተሰሚነቱን ዕድል ለማግኘትም ሆነ የመሪነቱን ቦታ ለመያዝ ነው።
ተክሌ የኋላ
ሂሩት መለሰ