ፖለቲካሶርያ እና የለጋሾች ጉባዔ28 መጋቢት 2009ሐሙስ፣ መጋቢት 28 2009በሶርያ ጦርነት የተጎዳዉን የሀገሪቱን ህዝብ እና በጦርነቱ የተሰደዱትን ሶርያውያን እያስተናገዱ ያሉ ያካባቢው የመካከለኛዉ ምሥራቅ ሀገራትን ለመርዳት በብራስልስ ቤልጅየም በተካሄደው የለጋሾች ጉባኤ 9,7 ቢልዮን ዩሮ ለመስጠት ቃል ተገባ። ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Reuters/F. LenoirማስታወቂያBer. Brüssel(Syrien Geberkonferenz) - MP3-StereoThis browser does not support the audio element.በዚሁ ጉባዔ ላይ ከሰባ ሀገራት የሚበልጡ ተወካዮች እና የተለያዩ የርዳታ ድርጅቶች ተጠሪዎች ተሳታፊዎች ነበሩ። ገበያው ንጉሤ አአርያም ተክሌ ዜብ ታደሰ