1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሶርያ እና የለጋሾች ጉባዔ

ሐሙስ፣ መጋቢት 28 2009

በሶርያ ጦርነት የተጎዳዉን የሀገሪቱን ህዝብ እና በጦርነቱ የተሰደዱትን ሶርያውያን እያስተናገዱ ያሉ ያካባቢው የመካከለኛዉ ምሥራቅ ሀገራትን ለመርዳት በብራስልስ ቤልጅየም በተካሄደው የለጋሾች ጉባኤ 9,7 ቢልዮን ዩሮ ለመስጠት ቃል ተገባ።

Federica Mogherini Syrien PK in Brüssel
ምስል Reuters/F. Lenoir

Ber. Brüssel(Syrien Geberkonferenz) - MP3-Stereo

This browser does not support the audio element.

በዚሁ ጉባዔ ላይ ከሰባ ሀገራት የሚበልጡ ተወካዮች እና የተለያዩ የርዳታ ድርጅቶች ተጠሪዎች ተሳታፊዎች ነበሩ።

 ገበያው ንጉሤ

አአርያም ተክሌ

ዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW