1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ቃለ መጠይቅ ከአምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ጋር

ገበያው ንጉሤ
ቅዳሜ፣ ግንቦት 16 2017

ሶስተኛው የአውሮፓ ህብረት እና አፍርካ አገሮች የሚኒስትሮች ስብሰባ ዕሮብ ዕለት ብራስል ላይ ተካሂዷል። በቤኑሉክስ እና በአውሮፓ ሕብረት ተቋማት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ኢትዮጵያን ወክለው ከተሳተፉ ልዑኦች መካከል አንዱ ናቸው።

 የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን እና የዶይቸ ቬለ ዘጋቢ ገበያው ንጉሴ ተቀምጠው
የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን እና የዶይቸ ቬለ ዘጋቢ ገበያው ንጉሴምስል፦ Gebeyaw Nigussie/DW

ቃለ መጠይቅ ከአምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ጋር

This browser does not support the audio element.

ሶስተኛው የአውሮፓ ህብረትና የአፍሪካ ህብረት አባል አገሮች የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች የጋራ ስብሰባ ዕሮብ ዕለት ብራስልስ ተካሂዶ ውሳኔውን በማሳለፍና የጋራ መግለጫ በማውጣት ተጠናቋል።  ስብሰባውን የመሩት የህብረቱ የውጭ ጉዳይ ኃላፊ ወይዘሮ ካያ ካላስና የአንጎላ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና የአፍሪካ ህብረት የስራ አስፈጻሚ ካውንስል ሰብሳቢ ሚስተር ቴቴ አንቶኒዮ ሲሆኑ፤ በስብሰባውም  50 ሚኒስትሮችን ጨምሮ ከሰባ በላይ ልኡካን የተሳተፉ መሆኑ ታውቋል ።

የሚኒስትሮቹ ስብሰባ በዋናነት በሰላም ፤ ደህንነት ፤የኢኮኖሚ እድገትና የስደተኖች ጉዳይ ላይ ያተኮረ እንደነበር ተገልጿል።ምስል፦ Dursun Aydemir/Anadolu/picture alliance

በቤኑሉክስ እና በአውሮፓ ሕብረት ተቋማት የኢ.ፌ.ዲ.ሪ. ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ኢትዮጵያን ወክለው ከተሳተፉ ልዑኦች መካከል አንዱ ናቸው።  ስለ ስብሰባው  እና ኢትዮጵያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ስላላት የሁለትዮሽ ግንኙነት የብራስልሱ ዘጋቢያችን ገበያው ንጉሴ አግኝቶ በአጭሩ አነጋግሯቸዋል።

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW