1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሸገር 102.1 ኤፍ ኤም

ረቡዕ፣ ጥቅምት 15 2010

ለየት ባለ አቀራረቡ ተደማጭነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ የሚነገርለት የራድዮ ጣቢያው መሥራች እና ባለቤት ወይዘሮ መዓዛ ብሩ ለዶይቼ ቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ የስኬታቸው ሚስጥር አማራጭ ሆነው መቅረብ መቻላቸው መሆኑን ገልፀዋል።

10 Jahre Sheger FM Äthiopien
ምስል DW/G. Tedla

ሸገር 102.1 ኤፍ ኤም ራድዮ 10ኛ ዓመት

This browser does not support the audio element.


ሸገር 102.1 ኤፍ ኤም ራድዮ የተመሠረተበትን አሥረኛ ዓመት ትናንት በርካታ ታዳሚዎች በተገኙበት በሸራተን አዲስ አክብሯል። ለየት ባለ አቀራረቡ ተደማጭነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ የሚነገርለት የራድዮ ጣቢያው መሥራች እና ባለቤት ወይዘሮ መዓዛ ብሩ ለዶቼቬለ በሰጡት ቃለ ምልልስ የስኬታቸው ሚስጥር አማራጭ ሆነው መቅረብ መቻላቸው መሆኑን ገልፀዋል። ሸገር 102.1 ኤፍ ኤም ራድዮ ቀለል ባለ አቀራረብ እያዝናኑ በሚያስተምሩ ዝግጅቶቹ ይበልጥ ሳቢ መሆን መቻሉን አስተያየት ሰጭዎች ይናገራሉ። 
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW