1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሻሸመኔ ከተማ ከሁከቱ ማግስት

ማክሰኞ፣ ሐምሌ 7 2012

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳዉ ሁከት የሰዉ ሕይወት እና ከፍተኛ የንብረት ዉድመት ከደረሰባቸዉ የኦሮምያ ከተሞች መካከል ሻሸመኔ በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። የሻሸመኔ ከተማ ዳግም ለማንሰራራት የከበዳት ይመስላል።

Äthiopien | Shashemene |  Angriffe und Zerstörungen von Immobilien
ምስል privat

የሻሸመኔ ከተማ ዳግም ለማንሰራራት የከበዳት ይመስላል

This browser does not support the audio element.

የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳዉ ሁከት የሰዉ ሕይወት እና ከፍተኛ የንብረት ዉድመት ከደረሰባቸዉ የኦሮምያ ከተሞች መካከል ሻሸመኔ በቀዳሚነት ትጠቀሳለች። ከተማዋ በሁከቱ ማግስት ያለችበትን ሁኔታ ተዘዋዉሮ የተመለከተዉ የሃዋሳዉ ወኪላችን ሸዋዛዉ ወጋየሁ እንደገለፀዉ የሻሸመኔ ከተማ ዳግም ለማንሰራራት የከበዳት ይመስላል። የተቃጠሉ ተሽከርካሪዎች በእሳት የጋዩ ቤቶች የተሰባበሩ መስኮቶች ከተማዋ በሃዘን አንገትዋን የደፋች አስመስሎአታል።

 

ሸዋንግዛዉ ወጋየሁ

አዜብ ታደሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW