1. ወደ ይዘቱ እለፍ
  2. ወደ ዋናዉ ገጽ እለፍ
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ እለፍ

ቀጣዩ የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረት ጉባዔ

ሰኞ፣ መጋቢት 22 2006

የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረትየፊታችን ረቡዕ እና ሀሙስ፣ እአአ ሚያዝያ ሁለት እና ሦስት በብራስልስ ጉባዔ ያካሂዳሉ።

ምስል፦ DW/G. Tedla

ድርጅቶቹ ለአራተኛ ጊዜ ከሚያካሂዱት ጉባዔ ምን ይጠበቃል? የአፍሪቃ ህብረትምክትል ሊቀ መንበር ኤራስቱስ ምዌንቻ እና በአዲስ አበባ የአውሮጳ ህብረት አምባሳደር ጌሪ ክዊንስ ይህንኑ አስመልክተው ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል እለፈው ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW