1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቀጣዩ የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረት ጉባዔ

ሰኞ፣ መጋቢት 22 2006

የአፍሪቃ ህብረት እና የአውሮጳ ህብረትየፊታችን ረቡዕ እና ሀሙስ፣ እአአ ሚያዝያ ሁለት እና ሦስት በብራስልስ ጉባዔ ያካሂዳሉ።

ምስል DW/G. Tedla

ድርጅቶቹ ለአራተኛ ጊዜ ከሚያካሂዱት ጉባዔ ምን ይጠበቃል? የአፍሪቃ ህብረትምክትል ሊቀ መንበር ኤራስቱስ ምዌንቻ እና በአዲስ አበባ የአውሮጳ ህብረት አምባሳደር ጌሪ ክዊንስ ይህንኑ አስመልክተው ዛሬ በአዲስ አበባ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥተዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW