1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ሜሮን ዓለማየሁ

ሰኞ፣ ነሐሴ 28 2010

በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እስኪከበሩ እና ህዝብ የመረጠው መንግሥት እስኪቋቋም ድረስ ትግሏን እንደምትቀጥል በቅርቡ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰችው የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል እና ታጋይ አስታወቀች።

Äthiopien Addias Ababa - Meron Alemayehu - ex-rebellenmitglied Patriotic Ginbot 7 erreicht den Addias Ababa
ምስል F. Asimamaw

ቃለ መጠይቅ ከሜሮን ዓለማየሁ ጋር

This browser does not support the audio element.

በኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ መብቶች ሙሉ በሙሉ እስኪከበሩ እና ህዝብ የመረጠው መንግሥት እስኪቋቋም ድረስ ትግሏን እንደምትቀጥል በቅርቡ ከኤርትራ ወደ ኢትዮጵያ የተመለሰችው የአርበኞች ግንቦት ሰባት አባል እና ታጋይ አስታወቀች። ኤርትራ ውስጥ ከሁለት ዓመት በላይ የቆየችው ሜሮን ዓለማየሁ ለዶቼቬለ በሰጠችው ቃለ ምልልስ የኤርትራ በረሃ ቆይታዋን ለህዝቡ የተከፈለ አነስተኛ ዋጋ ብላዋለች። የአዲስ አበባው ወኪላችን ሜሮንን አነጋግሯታል።
ዮሐንስ ገብረ እግኢአብሔር 
ኂሩት መለሰ 
አዜብ ታደሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW