1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሰርካለም ፋሲል አስተያየት

ሐሙስ፣ የካቲት 1 2010

አንዱአም አራጌ እና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከመንግስት ተቃዋሚ ቡድን ግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አላችሁ ተብለዉ እስክንድር የ 18 ዓመት ጽኑ እስራት አንዱዓለም ደግሞ የእድሜ ልክ እስራት ተበይኖባቸው በእስር ላይ ናቸው።

Äthiopien Serkalem Fassil
ምስል Serkalem Fassil

ቃለ ምልልስ ከሰርካለም ፋሲል ጋር

This browser does not support the audio element.

 

የኢትዮጵያ መገናና ብዙሀን አቃቤ ህግን ጠቅሰው እንደዘገቡት እንዲለቀቁ ከተወሰነላቸው 746 ታራሚዎች እና ተጠርጣሪዎች ውስጥ ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋና ፓለቲከኛ አንዱአለም ይገኙበታል።  አንዱአም አራጌ እና ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከመንግስት ተቃዋሚ ቡድን ግንቦት ሰባት ጋር ግንኙነት አላችሁ ተብለዉ እስክንድር የ 18 ዓመት ጽኑ እስራት አንዱዓለም ደግሞ የእድሜ ልክ እስራት ተበይኖባቸው በእስር ላይ ናቸው። ዶቼቬለ የእስክንድር ነጋን ባለቤት ጋዜጠኛ ሰርካለም ፋሲልን በስልክ አነጋግሯል። ቃለ ምልልሱ የዋሽንግተን ዲሲው ዘጋቢያችን መክብብ ሸዋ ሰርካለም እስክንድር ከሚለቀቁት መካከል አንዱ በመሆኑ የተሰማትን ለጠየቃት በሰጠችው መልስ ይጀምራል።


መክብብ ሸዋ
ኂሩት መለሰ

 

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW