1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቃለ ምልልስ ከወይዘሮ ሐረጓ ማሞ ጋር

ረቡዕ፣ ነሐሴ 8 2011

ተማሪዎችም ኤጄንሲው ባቀረባቸው አማራጭ መንገዶች አማካኝነት የፈተና ውጤታቸውን ማወቅ ይችላሉ።ዘንድሮ የተጠሰውን ፈተና 319,264 ተማሪዎች መፈተናቸው ተገልጿል። ተመዘግበው ያልተፈተኑም አሉ።

Äthipien - Bücher für Afrika - Dr. Abebe Kebede mit Studenten
ምስል privat/Abebe Kebede

ቃለ ምልልስ ከወይዘሮ ሐረጓ ማሞ ጋር

This browser does not support the audio element.

የኢትዮጵያ ሐገር አቀፍ የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ፣ የዘንድሮውን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ውጤትን ከትናንት ማክሰኞ ጀምሮ  ይፋ አድርጓል። ተማሪዎችም ኤጄንሲው ባቀረባቸው አማራጭ መንገዶች አማካኝነት የፈተና ውጤታቸውን ማወቅ ይችላሉ። ዘንድሮ የተጠሰውን ፈተና 319,264 ተማሪዎች መፈተናቸው ተገልጿል። ተመዘግበው ያልተፈተኑም አሉ። ከፈተናው ውጤት ይፋ መደረግ ጋር በተያያዙ ጉዳዮች ላይ የትምህርት ሚኒስቴር የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳሬክቶሬት ዳይሬክተር ወይዘሮ ሐረጓ ማሞን ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች። 

ልደት አበበ

ኂሩት መለሰ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW