1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል
ኤኮኖሚ

ቃለ-ምልልስ ከዶ/ር አርከበ እቁባይ ጋር

ረቡዕ፣ ግንቦት 9 2009

ከአፍሪቃ ወደ አዉሮጳ የሚሰደደዉን ሕዝብ በየሐገሩ ለማገድ ይረዳል በተባለዉ ዕቅድ ላይ የተነጋገረ ዓለም አቀፍ ሥብሰባ ባለፈዉ ሳምንት በርሊን ጀርመን ዉስጥ ተደርጓል። ዶክተር አርከበ ዕቁባይ ተካፋይ ነበሩ።

Äthiopien Arkebe Oqubay
ምስል DW/T. Waldyes

ቃለ-ምልልስ ከዶ/ር አርከበ እቁባይ ጋር

This browser does not support the audio element.

ጀርመን የነደፈችዉና ማርሻል ፕላን የተባለዉ ዕቅድ አፍሪቃዉያን በየሐገራቸዉ መብታቸዉ እንዲከበር በተለይ የተሻለ የሥራ ዕድልና የምጣኔ ሐብት ትሩፋት እንዲያገኙ ያለመ ነዉ።በዕቅዱ ይዘት ላይ በተደረገዉ ሥብሰባ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር አማካሪ ዶክተር አርከበ ዕቁባይ ተካፋይ ነበሩ። የበርሊኑ ወኪላችን ይልማ ሐይለ ሚካኤል ሥለ ሥብሰባዉ እና ከዶከተር አርከበ ጋር ያደረገዉን ቃለ መጠይቅ በ«ኤኮኖሚዉ ዓለም» ዝግጅቱ ያስዳስሳል። ጥንቅሩን ለማድመጥ መስፈንጠሪያውን ይጫኑ።

 

ይልማ ኃይለሚካኤል


ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW