ቃጠሎ በሐዋሳ
ረቡዕ፣ መስከረም 30 2011ማስታወቂያ
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በደረሰ የአሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ከፈተኛ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡ የከተማው አስተዳደር የቃጠሎውን መንስኤ እየመረመረ እንደሚገኝ ዛሬ አኩለ ቀን ላይ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
አርያም ተክሌ
በሀዋሳ ከተማ ትናንት ምሽት በደረሰ የአሳት ቃጠሎ በንብረት ላይ ከፈተኛ ጉዳት መድረሱ ተነግሯል፡፡ የከተማው አስተዳደር የቃጠሎውን መንስኤ እየመረመረ እንደሚገኝ ዛሬ አኩለ ቀን ላይ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
ሸዋንግዛው ወጋየሁ
አርያም ተክሌ