ቃ/መጠይቅ ከብርጋዲየር ጀኔራል አሳምነው ፅጌ ጋር
ዓርብ፣ ጥቅምት 30 2011
ማስታወቂያ
ወደ ውትድርናው ዓለም ከመቀላቀላቸው በፊት በአማራ ክልል በተለያዩ ወረዳዎች በተለያዩ ኃላፊነቶች ላይ ተመድበው አገልግለዋል፡፡ ከዚም የአማራ ስራ አመራር በኃላፊነት ሰርተዋል፡፡ በኢትዮ- ኤርትራ ጦርነት ወቅት የውትድርናውን ዓለም በመቀላቀል በኃላፊነት ሰርተዋል፤ እስከ ብርጋዴር ጀነራልነት ደርሰዋል፡፡ አሁን ደግሞ አዲስ የተቋቋመው የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ሆነው በክልሉ ምክር ቤት ተሾመዋል፡፡ አሁን ደግሞ አዲስ የተቋቋመው የአማራ ክልል የሰላምና የህዝብ ደህንነት ቢሮ ኃላፊ ሆነው በቅርቡ በአማራ ክልል ምክር ቤት ተሸመዋል፡፡ የባሕር ዳሩ ዘጋቢያችን አለምነው መኮንን ስለቀደመው ሥራቸውና በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት ምን እንዳቀዱና በሌሎችም ጉዳዮች ዙሪያ ቃለ-መጠይቅ አድርጎላቸዋል፤ የድምፅ ማድመቻ ማዕቀፉን በጫን ሙሉ ቃለምልልሱን ይከታተሉ።
አለምነው መኮንን
ተስፋለም ወልደየስ