1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

ቅሬታ በድሬዳዋ ማረሚያ ቤት ላይ

ረቡዕ፣ የካቲት 27 2011

ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለDW እንደተናገሩት ታራሚዎቹ በግንባታ ላይ ወደሚገኝ እና ሥራ ወዳልጀመረ አዲስ ማረሚያ ቤት ተወስደዋል፤ ቤተሰብም ሊጠይቃቸው አልቻለም። የድሬዳዋው ወኪላችን መሳይ ተክሉ ስለ ቀረቡት ቅሬታዎች የማዕከሉን ሃላፊ ለማነጋገር ቢሞክርም ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን ዘግቧል

Äthiopien Dire Dawa City
ምስል DW/Y. Gebreegziabher

ቅሬታ በድሬዳዋ የፌደራል ማረሚያ ቤት ላይ

This browser does not support the audio element.

በድሬደዋ አስተዳደር በሚገኘው የፈደራል ማረሚያ ቤት ከተካሄደው የምርመራ ውጤት በኋላ 33 ያህል ታራሚዎች ወደ ሌላ ማረሚያ ቤት እንዲወሰዱ መደረጉ ቅሬታ አስነስቷል። ቅሬታ አቅራቢዎቹ ለDW እንደተናገሩት ታራሚዎቹ በግንባታ ላይ ወደሚገኝ እና ሥራ ወዳልጀመረ አዲስ ማረሚያ ቤት ተወስደዋል፤ ቤተሰብም ሊጠይቃቸው አልቻለም። የድሬዳዋው ወኪላችን መሳይ ተክሉ ስለ ቀረቡት ቅሬታዎች የማዕከሉን ሃላፊ ለማነጋገር ቢሞክርም ፈቃደኛ ሳይሆኑ መቅረታቸውን ዘግቧል። 

መሳይ ተክሉ

ኂሩት መለሰ

ተስፋለም ወልደየስ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW