ፖለቲካኢትዮጵያበሀዋሳ ከተማ የምርጫ ውጤት እየተለጠፈ ነው01:08This browser does not support the video element.ፖለቲካኢትዮጵያሸዋንግዛው ወጋየሁ25 ግንቦት 2018ማክሰኞ፣ ግንቦት 25 2018በሀዋሳ ከተማ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ጊዜያዊ ውጤቶች በየምርጫ ጣቢያዎች እየተለጠፉ ይገኛል ፡፡ የዶቼ ቬለ ዘጋቢ በተዘዋወረባቸው የምርጫ ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ውጤቶች ተለጥፈው ተመልክቷል ፡፡ ነዋሪዎች በየምርጫው ጣቢያዎቹ በመገኘት ውጤቶችን እየተመለከቱ ይገኛሉ ፡፡ ማገናኛዉን ኮፒ አድርግማስታወቂያ