1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በህወሀት ላይ የተሰነዘረው ወቀሳ

ሐሙስ፣ የካቲት 25 2002

በ1977 ዓም በኢትዮጵያ ደርሶ ለነበረው ከፍተኛ የረሀብ አደጋ መርጃ እንዲሆን ከዓለም አቀፍ በጎ አድራጊ ድርጅቶች የቀረበውን ርዳታ የዚያን ጊዜው ዓማጺ ሀይል -የህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ ህወሀት ለፖለቲካ ስራና እና ለጦር መሳሪያ መግዣ እንዳዋለው ቢቢሲ የቀድሞ የህወሀት ባለስልጣናትን ጠቅሶ ያወጣው ዘገባ አስታወቀ።

ምስል AP

በትግራይና በወሎ በዚያን ጊዜ የተከሰተው የረሀብ አደጋ በብዙ መቶ ሺህ የሚጠጋ ሰው ህይወትን ማጥፋቱ የሚታወስ ነው። ህወሀት ርዳታውን እንዴት ለራሱ አዋለው ስለተባለበት ጉዳይ የብራስልሱ ወኪላችን ገበያው ንጉሴ በዚያን ጊዜ የህወሀት ከፍተኛ የአመራር አባል የነበሩትን ዶክተር አረጋዊ በርሄን በስልክ አነጋግሮ ያገኘው ማብራሪያ እነሆ።

ገበያው ንጉሴ /አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ
ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW