በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተካሄደው የኢትያውጵያን ተቃውሞ3 ጳጉሜን 2008ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008በብሪታንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በመዲናይቱ ለንደን በመሰባሰብ በዚያ ወደሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገባት ኤምባሲውን ላጭር ጊዜ መያዛቸው ተሰማ።ማገናኛዉን ኮፒ አድርግምስል Getty Imagesማስታወቂያ[No title]This browser does not support the audio element. ከተቃዋሚዎች አንዱን ያነጋገረችው የለንደኗ ወኪላችን ሀና ደምሴ ፣ ተቃዋሚዎቹ ከኤምባሲው በሰላም መውጣታቸውን በማመልከት፣ ስለዚሁ ጉዳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሰራተኞችን በስልክ ለማነጋገር ያደረገችው ሙከራ እንዳልተሳካ ገልጻለች። ሀና ደምሴ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ