1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ የተካሄደው የኢትያውጵያን ተቃውሞ

ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2008

በብሪታንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ዛሬ በመዲናይቱ ለንደን በመሰባሰብ በዚያ ወደሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በመገባት ኤምባሲውን ላጭር ጊዜ መያዛቸው ተሰማ።

City of London Skyline
ምስል Getty Images

[No title]

This browser does not support the audio element.

ከተቃዋሚዎች አንዱን ያነጋገረችው የለንደኗ ወኪላችን ሀና ደምሴ ፣ ተቃዋሚዎቹ ከኤምባሲው በሰላም መውጣታቸውን በማመልከት፣ ስለዚሁ ጉዳይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሰራተኞችን በስልክ ለማነጋገር ያደረገችው ሙከራ እንዳልተሳካ ገልጻለች።

ሀና ደምሴ

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW