በሊቢያ የቀጠለው ጥቃት እና የጀርመን አቋም
ሐሙስ፣ ሰኔ 2 2003ማስታወቂያ
በሊቢያ ከብዙ ሳምንታት ወዲህ የቀጠለው የጦር ሂደት እስካሁን የተጠበቀውን ወጤት አለማምጣቱ ሲታይ ይህ የራስሙሰን አነጋገር ብሩህ ሊመስል ይችላል። በሊቢያ ተልዕኮ መሪ ሚና የያዙት የኔቶ አባል ሀገሮች በወታደራዊው ርምጃ ላይ ከሌሎቹ አቻዎቻቸው ተጨማሪ ጠይቀዋል፤ ጀርመን ግን ይህን ዓይነት ተሳትፎ እንደማታደርግ የሀገሪቱ መከላከያ ሚንስትር ቶማስ ደ ሜዚየር በድጋሚ ግልጽ አድርገዋል።
ክርስቶፍ ፕርስል
አርያም ተኬሌ
ነጋሽ መሐመድ