በሊባኖስ የውጭ ሠራተኞች ይዞታ፤
ሰኞ፣ መጋቢት 10 2004ማስታወቂያ
ዜጎች የሆኑ ሠራተኞች መብት ይዞታ፣ የመገናኛ ብዙኀን ትኩረትን የሳበ መስሏል። በሊባኖስ፣ የውጭ ሠራተኞችን መብት ይዞታ ከሚከታተሉት ፣ የመንግሥት ካልሆኑት ድርጅቶች መካከል አንዱ «ካሪታስ» የተባለው ዓለም አቀፍ የካቶሊክ ድርጅት ነው። ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ፤ በቤይሩት ፣ የካሪታስ ቅርንጫፍ ፕሬዚዳንት የሆኑትን ሳይመን ፋዱላን በማነጋገር የሚከተለውን ዘገባ አጠናቅሯል።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ሒሩት መለሰ