በመቐለ በቀን 270 ምርመራዎች ማድረግ የሚችል ላብራቶሪ ስራ ጀመረ
ቅዳሜ፣ መጋቢት 26 2012
ማስታወቂያ
በቀን 270 የኮረና ቫይረስ ተጠርጣሪዎችን የመመርመር አቅም ያለው የኮረና ቫይረስ ላብራቶሪ በመቐለ ስራ ጀመረ፡፡ የኮረና ቫይረስ ምርመራ ማእከል በኢትዮጵያ ክልል ከተማ ሲደራጅ የመቐለው የመጀመሪያ ነው፡
በሌላ በኩል በትግራይ ክልል የኮረና መድሃኒት አለን ብለው ወሬ ያሰራጩ 'የባህል መድሃኒት አዋቂዎች' በተባሉ አካላት ላይ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ የትግራይ ጤና ጥበቃ ቢሮ አስታውቋል።
ሚሊዮን ኃይለስላሴ
እሸቴ በቀለ