1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

በመቐለ ከተማ የእግር ኳስ ደጋፊዎች የፈጠሩት ሁከት 

ሰኞ፣ ኅዳር 25 2010

የመቐለ ከተማ የእግር ኳስ ቡድን ትናንት ከወልዲያ ከተማ እግር ኳስ ቡድን ጋር ሊያደረገው የነበረውን ጨዋታ  ተከትሎ በተፈጠረው ግርግር  የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች ትናንት ማታ ረብሻ ፈጥረው እንደነበር ተነገረ።

Äthiopien Stadansicht Mek' ele
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

ሁከት በመቐለ

This browser does not support the audio element.

ከምሽቱ ሁለት ሰዓት እስከ አራት ሰዓት በቆየው ረብሻ የብዙ መደብሮች እና ባንኮች መስታወቶች ተሰባብረዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር ያይን እማኞችን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

 

ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ የ DW ታላቅ ዘገባ

የ DW ታላቅ ዘገባ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ከ DW

ተጨማሪ መረጃ ከ DW